Alpha University College
አ ል ፋ   ዩ ኒ ቨ ር ሲ ቲ   ኮ ሌ ጅ
Online Academic Information System
 

Note: New Students should collect your passwords from the Registrar Office or Branch Offices. You can call
If you have problem using this system download students' how-to-use instruction:     In English     ||     In Amharic

   Notice   

Tutorial/Exam Program (Distance)

Date: March 4, 2024      

Final Exam Schedule for Megabit 2016 E C

MEGABIT 2016 E. C. (MARCH 2024) FINAL EXAMINATION IS LINKED

********** HERE *********



 



Date: May 6, 2013      

Exam Results Released for Distance

We are happy to inform all our distance students that Exam results of 2015 E.C Term II (Megabit 2015) are released online. You can check it.



 



Date: March 06, 2023 GC.      

Final Exam Schedule for Megabit 2015 E C



MEGABIT 2015 E. C. (MARCH 2023) FINAL EXAMINATION IS LINKED

********** HERE *********



 



Date: January 30, 2023      

Examination Result 2015 E C term I Released

To all distance students of Alpha University College, we would like to inform you that your examination result of 2015 E C term I is released online.


Registrar Office



 



Date: 01-December-2022      

Final Exam Schedule for Tahisas 2015 E C



TAHISAS 2015 E. C. FINAL EXAMINATION IS LINKED

********** HERE *********



 



Date: መስከረም 09/2015      

አልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመደበኛና በርቀት ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ )

አልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመደበኛና በርቀት ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ ******************* (ኢ.ፕ.ድ) አልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በድህረ ምረቃ 210 እንዲሁም በቅድመ-ምረቃ 1850 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕሬዚደንት አቶ ዘሪሁን መስፍን፥ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያሏትን ሀብት በመጠቀም ወቅቱ የሚጠይቀውን ችግር የሚፈታላት የተማረ የሰው ኃይል ያስፈልጋታልና ተማሪዎች የተማሩትን ትምህርት በመጠቀም የአገራቸውን ችግር እንዲፈቱ አሳስበዋል። "ሀገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ የተፈጥሮ ሀብቶች፣ በስራ ዕድሜ የሚገኝ የሠው ኃይል፣ አኩሪ ታሪክና ባህል ያላት ውብ ሀገር ናት፡፡ እነዚህን ገፀ በረከቶች ወደ ውጤት በመቀየር የሀገራችን ህዝቦች ካሉባቸው ዘርፈ ብዙ ችግሮች መታደግ ወቅቱ የሚጠይቀው የተማሩ ዜጎች የዕለት ተዕለት ተግባር እንደሚሆን ይጠበቃል በመሆኑም በቀጣይ እናንተ በዩኒቨርስቲ ኮሌጃችን በዛሬው ዕለት ትምህርታችሁን በሚገባ ተከታትላችሁ ያጠናቀቃችሁ የዕለቱ ተመራቂዎቻችን ያገኛችሁትን ዕውቀትና ክህሎት በምትሠማሩበት የስራ መስክ በአግባቡና ኃላፊነት በተሞላበት ጭምር ለሀገራችሁና ለሕዝቦቿ እንደምታበረክቱ የፀና ዕምነት አለኝ" ብለዋል። ቀጣይ ዘመናችሁ የፍቅር፣ የመከባበርና የአንድነት ጉዞ እንዲሆን በመመኘት በሄዳች ሁበት ሁሉ ዩኒቨርስቲ ኮሌጃችንን በአግባቡ በመወከል አምባሳደሮቻችን እንድትሆኑ ሲሉም አደራ አስተላልፈዋል። የአልፋ ዩኒቨርስቲ የቦርድ አባል ዶክተር ብርሃኔ አስፋው፥ ለተመራቂ ተማሪዎች በባስተላለፉት መልዕክት የትምህርት ፍላጎታችሁን ለማሳካትና የሚፈለገው ርቀት ላይ ለመድረስ አሁንም አልረፈደም ሲሉ የትምህርት ተሞክሯቸውን አካፍለዋል። በየጊዜው ራስን በማሳደግ ሁልጊዜ በማንበብ ለቀጣይ ከፍተኛ ትምህርት ተግታችሁ ተገኙ ሲሉ ለተመራቂ ተማሪዎች አሳስበዋል።



 



Date: Feb 12, 2018      

ለሁሉም ተማሪዎች!/to all AUC students!

አልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ባበለጸገው የኮምፒዩተር ሲስተም ለእያንዳንዱ ተማሪ የፈተና ውጤትና እና ተዛማጅ መረጃዎችን በቀላሉ ለማየት የሚያስችል የሞባይል አፕሊኬሽን ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ይህ አፕሊኬሽን የተማሪ ሞባይል ላይ ተጭኖ ኢንተርኔት በመጠቀም ያለምንም ፓስወርድና ተጨማሪ መረጃ በቀጥታ የተማሪውን መረጃ ማቀበል የሚችል ነው፡፡ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ወይም ሬጅስትራር ቢሮ ቀርበው በነጻ ይውሰዱ::
Alpha University College has developed a computer system to provide mobile application for every student. The application, once loaded into your mobile, can help you see your exam results and relevant academic information very easily via the internet without password, department, and program information. Just come to branch office or the Registrar Office and take it for FREE.

Follow us on Facebook and Telegram/alpha University College Registrar




 



Click here for Our Official Websit

   Schedule   
Distance Program Schedule (2015 E.C term I)
Event   
   Date
1st Round rial:
መስከረም 14-15/15 ዓ.ም . (September 24-25/22 G.C.)
2nd Round Tutorial:
ጥቅምት 19-20/15 ዓ.ም ( October.29-30/22 G.C.)
End of Worksheet Submission:
ጥቅምት 21/15 ዓ.ም ( October 31/22 G.C. ) 
Final Examination:
ህዳር 10-11/15 ዓ.ም ( March 14-15/2020 G.C.)
Add and Drop for Term I:
ነሀሴ 20-24/14 ዓ.ም (August 26-30/22 G.C.)
Add and Drop for Term II:
ታህሳስ 12-13 /15 ዓ.ም (December .21-22/22 G.C.)
Add and Drop for Term III:
ሚያዝያ 18-19/15 ዓ.ም (Apr.26-27/23 G.C. )
Worksheet Submission for Term I:
ጥቅምት 21/15 ዓ.ም. ( October 31/22 G.C. )
Worksheet Submission for Term II:
የካቲት 27/15 ዓ.ም. (March 6/23 G.C.)
Worksheet Submission for Term III:
ሰኔ 19/15 ዓ.ም. (June 26/23 G.C.)
Re-examination and Special Examination:
1st Term መስከረም 19-20/15 ዓ.ም. (Sep.29-30/22 G.C.)

Regular Degree Schedule (2015 E.C term I)
Event   
   Date
Semester Registration:
ጥቅምት 30/2015 ዓ.ም.
Penality Registration:
ህዳር 01/2015 ዓ.ም.
Class Begin:
ህዳር 02/2015 ዓ.ም.
Add/Drop Course:
ህዳር 01/2015 ዓ.ም.
Class End:
ህዳር 05/2015 ዓ.ም.
Final Exam:

Masters Program Schedule (2015 E.C term I)
Event   
   Date
Semester Registration:
የነባር ተማሪዎች ከመስከረም 20-23/2015 ዓ.ም
Penality Registration:
መስከረም 24/2015 ዓ.ም)
Class Begin:
መስከረም 25/2015 ዓ.ም)
Add/Drop Course:
መስከረም 25/2015 ዓ.ም)
Class End:
ታህሳስ 20/15 ዓ.ም.
Final Exam:
ታህሳስ 25/15 ዓ.ም.

Contact Person: Name: Simegn Ashagre ( AUC Registrar)     Address: 0114669281(Email - registrar-office@alphareg.net)
Page visited 618,716 times

 

 


If you need help click

Developed by: Addisu Senai         E-mail: senaiagml@gmail.com      Addis Ababa, Ethiopia